"አሁን ምርጫ ለማድረግ ፍላጎት የለንም" - አቶ ጌታቸው ረዳ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ሕግን ለማስከበር ታልሞ የወጣ ጊዚያዊ መፍትሔ እንጂ ዘላቂው መፍትሔ ግን ፖለቲካዊ እርምጃ እንደሆነ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሚኒስትር አስታወቁ፡፡