ድምጽ "አሁን ምርጫ ለማድረግ ፍላጎት የለንም" - አቶ ጌታቸው ረዳ ኦክቶበር 26, 2016 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ሕግን ለማስከበር ታልሞ የወጣ ጊዚያዊ መፍትሔ እንጂ ዘላቂው መፍትሔ ግን ፖለቲካዊ እርምጃ እንደሆነ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሚኒስትር አስታወቁ፡፡