"አዲስ ካቢኔ የህዝቡን ፍላጎት ያረካል" የክልሉ መንግሥት ቃል አቀባይ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

"ሰሞኑን ይፋ የተደረገው አዲስ ካቢኔ የህዝቡን ፍላጎት ሊያረካ የሚችል፣ የመልካም አስተዳደር ጥያቄን የሚመልስና የመንግሥትን የማስፈፀም አቅም የሚያሳድግ ነው” ሲል የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት አስታወቀ፡፡