ድምጽ "አዲስ ካቢኔ የህዝቡን ፍላጎት ያረካል" የክልሉ መንግሥት ቃል አቀባይ ኦክቶበር 25, 2016 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 "ሰሞኑን ይፋ የተደረገው አዲስ ካቢኔ የህዝቡን ፍላጎት ሊያረካ የሚችል፣ የመልካም አስተዳደር ጥያቄን የሚመልስና የመንግሥትን የማስፈፀም አቅም የሚያሳድግ ነው” ሲል የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት አስታወቀ፡፡