ድምጽ ኢትዮጵያ ውስጥ ፖሊዮ ከታየ ሰላሣ ሦስት ወራት አለፉ ኦክቶበር 24, 2016 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 ኢትዮጵያ ውስጥ ላለፉት ሰላሣ ሦስት ወራት የፖሊዮ አጋጣሚ አለማታየቱን አንድ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባለሙያ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡