ድምጽ ከአፍሪካ ሕዝብ አሥራ ሁለት ሚሊዮኑ ተፈናቅሏል ኦክቶበር 20, 2016 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የአፍሪካ ሀገሮች የውስጥ ተፈናቃይ ዜጎቻቸውን በተመለከተ የተዘጋጀውን የካምፓላ ስምምነት ማፅደቅና ተግባራዊ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው የዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ፕሬዚዳንት አስታውቀዋል፡፡