ከአፍሪካ ሕዝብ አሥራ ሁለት ሚሊዮኑ ተፈናቅሏል
Your browser doesn’t support HTML5
የአፍሪካ ሀገሮች የውስጥ ተፈናቃይ ዜጎቻቸውን በተመለከተ የተዘጋጀውን የካምፓላ ስምምነት ማፅደቅና ተግባራዊ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው የዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ፕሬዚዳንት አስታውቀዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5