ከአፍሪካ ሕዝብ አሥራ ሁለት ሚሊዮኑ ተፈናቅሏል

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የአፍሪካ ሀገሮች የውስጥ ተፈናቃይ ዜጎቻቸውን በተመለከተ የተዘጋጀውን የካምፓላ ስምምነት ማፅደቅና ተግባራዊ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው የዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ፕሬዚዳንት አስታውቀዋል፡፡