አዋጁ “ከድጡ ወደ ማጡ ነው” - ተቃዋሚዎች
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ ላይ የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ “አላስፈላጊ እና ገዢው ፓርቲ የፈጠራቸው፤ በውስጡም የተፈጠሩበትን ችግሮች ለማስታወስ እንደ ዘዴ የተጠቀመበት ነው” እያሉ ነው።
Your browser doesn’t support HTML5