አዋጁ “ከድጡ ወደ ማጡ ነው” - ተቃዋሚዎች

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ላይ የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ “አላስፈላጊ እና ገዢው ፓርቲ የፈጠራቸው፤ በውስጡም የተፈጠሩበትን ችግሮች ለማስታወስ እንደ ዘዴ የተጠቀመበት ነው” እያሉ ነው።