ድምጽ አዲሱ የአየር ንብረት ለውጥ ስምምነት አፍሪካን በቴክኖሎጂና በኢኮኖሚ ተጠቃሚ ያደርጋታል ኦክቶበር 18, 2016 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የፓሪስ የአየር ንብረት ስምምነት አፍሪካ በቴክኖሎጂ አጠቃቀሟ እመርታ ልታገኝበት የምትችልበትን እድል እንደሰጣት ተነገረ።