የአፍሪካ ቀንድ ፍልሰተኞች ቀውስ በየመንና በጅቡቲ

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

የመንና ጅቡቲ ውስጥ የተቀሰቀሰው የስደተኛ እና የፍልሰተኞች ቀውስ በአፍሪካ ቀንድ ዙሪያ ከባድ እንድምታ እየፈጠረ ነው ሲል ዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት አይ ኦ ኤም አስጠነቀቀ።