ድምጽ የአፍሪካ ቀንድ ፍልሰተኞች ቀውስ በየመንና በጅቡቲ ኦክቶበር 18, 2016 ቆንጂት ታየ Your browser doesn’t support HTML5 የመንና ጅቡቲ ውስጥ የተቀሰቀሰው የስደተኛ እና የፍልሰተኞች ቀውስ በአፍሪካ ቀንድ ዙሪያ ከባድ እንድምታ እየፈጠረ ነው ሲል ዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት አይ ኦ ኤም አስጠነቀቀ።