ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ አመክሮ እንዳልተሰጠው ቤተሰቦቹ ገለጹ
Your browser doesn’t support HTML5
በጽሑፎቹ በሚያነሳቸው ሐሳቦች የተነሳ በፍርድ ቤት ጥፋተኛ ተብሎ የሦስት ዓመት እስራት የተበየነበት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ጥቅምት 3 ቀን የአመክሮ ጊዜው ማለፉንና ከእስር አለመፈታቱን ቤተሰቡና ጠበቃው አስታወቁ።
Your browser doesn’t support HTML5