አጭር ድምጽ ”ትግላችን ይቀጥላል” - ዶ/ር መረራ ጉዲና ኦክቶበር 13, 2016 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 ″ኢትዮጵያ ውስጥ ተቃውሞው ሃገሪቱን ያጥለቀለቀው ሕዝቡ የመንግሥትን ባዶ ቃሎች ሳይሆን እውነተኛ ለውጥ ማየት ስለሚፈልግ ነው″ ሲሉ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና አሳሰቡ፡፡