”ትግላችን ይቀጥላል” - ዶ/ር መረራ ጉዲና

Your browser doesn’t support HTML5

″ኢትዮጵያ ውስጥ ተቃውሞው ሃገሪቱን ያጥለቀለቀው ሕዝቡ የመንግሥትን ባዶ ቃሎች ሳይሆን እውነተኛ ለውጥ ማየት ስለሚፈልግ ነው″ ሲሉ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና አሳሰቡ፡፡