ድምጽ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ጆን ከርቢ በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ላይ የሰጡት መግለጫ ኦክቶበር 13, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ መንግሥት በቅርቡ በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች በተካሄዱ ተቃውሞዎችና አመፆች የተነሳ ባለፈው ቅዳሜ ያወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተገንዝበናል።