የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ጆን ከርቢ በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ላይ የሰጡት መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ መንግሥት በቅርቡ በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች በተካሄዱ ተቃውሞዎችና አመፆች የተነሳ ባለፈው ቅዳሜ ያወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተገንዝበናል።