የአውሮፓ ኅብረት በኢትዮጵያ ላይ ጠንካራ እርምጃ እንዲወስድ ተጠየቀ
Your browser doesn’t support HTML5
የአውሮፓ ኅብረትና ዓለምአቀፍ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ ላይ ጠንካራ እርምጃ እንዲወስዱ ሂዩማን ራይትስ ዋች የሚባለው የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ቡድን ዛሬ ጥሪ አሰምቷል፡፡
ቡድኑ መልዕክቱን ያስተላለፈው በአውሮፓ ኅብረት ንዑስ ኮሚቴ ስብሰባ ላይ ነው፡፡
Your browser doesn’t support HTML5