“ግልፅ ደብዳቤ” ለፕሬዚዳንት ኦባማ ከፖለቲካ ሣይንስ ምሁር

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የሥልጣን ዘመናቸው ከማብቃቱ በፊት ለኢትዮጵያ ጉዳይ ትኩረት እንዲሰጡ አንድ ኢትዮጵያዊ የፖለቲካ ሣይንስ ምሁር አሳስበዋል፡፡