የኢትዮጵያ ጦር ኤል-አሊ ከተማን ለቅቆ ወጣ

Your browser doesn’t support HTML5

ሶማሊያ ውስጥ የሚገኘው የኢትዮጵያ ጦር ከማዕከላዊቱ ሂራን ክልል ኤል-አሊ ከተማ ለቅቆ መውጣቱ ተገለፀ፡፡