ለኢትዮጵያ ፖሊሶች ሥልጠና ሊሰጡ መርከል ቃል ገቡ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ ውይይትና የሃሳብ ልውውጥ እንዲኖር፣ የተለያዩ ድምጾችም እንዲደመጡ ለማድረግ መስራት እንዳለባት፤ የጀርመንዋ ቻንስለር አንገላ መልከር ተናገሩ፡፡