ድምጽ ለኢትዮጵያ ፖሊሶች ሥልጠና ሊሰጡ መርከል ቃል ገቡ ኦክቶበር 11, 2016 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ ውይይትና የሃሳብ ልውውጥ እንዲኖር፣ የተለያዩ ድምጾችም እንዲደመጡ ለማድረግ መስራት እንዳለባት፤ የጀርመንዋ ቻንስለር አንገላ መልከር ተናገሩ፡፡