በሀገሪቱ ለተፈጠረውን የፖለቲካ ችግር መፍትሄ ለማፈላለግ እንደሚሠራ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስታወቀ
Your browser doesn’t support HTML5
በአገሪቱ ለተፈጠረው የፖለቲካ ችግር መፍትሄ ለማስገኘት የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5