ድምጽ ቡራዩ የተገደለችው አሜሪካዊት ተመራማሪ ነበረች ኦክቶበር 06, 2016 ሔኖክ ሰማእግዜር Your browser doesn’t support HTML5 ከአዲስ አበባ ከተማ ወጣ ብላ በምትገኘው የቡራዩ አካባቢ መገደሏ የተገለፀው የዕፅዋት ሥነ-ሕይወት አጥኝ ሻሮን ግሬይ የድህረ-ዶክትሬት ጥናት ላይ እንደነበረች ዩሲ ዴቪስ ተብሎ የሚታወቀው የካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ አስታውቋል።