መድረክ በእሬቻ በዓል ላይ ለደረሰው እልቂት ኃላፊነቱ የመንግስት ነው አለ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራስያዊ አንድነት መድረክ በእሬቻ በዓል ላይ ለደረሰው ሕዝብ እልቂት ኃላፊነቱ የኢሕአዴግ መንግስት ነው አለ።