መድረክ በእሬቻ በዓል ላይ ለደረሰው እልቂት ኃላፊነቱ የመንግስት ነው አለ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራስያዊ አንድነት መድረክ በእሬቻ በዓል ላይ ለደረሰው ሕዝብ እልቂት ኃላፊነቱ የኢሕአዴግ መንግስት ነው አለ።
Your browser doesn’t support HTML5