በዋስ እንዲፈቱ ተወስኖ የነበረው እነ ናትናኔል ፈለቀ ይግባኝ ተጠየቀባቸው (ጠበቃውን አነጋግረናል)

Your browser doesn’t support HTML5

ቀደም ሲል በእስር ላይ ቆይተው ከተለቀቁት የዞን ዘጠኝ የኢንተርኔት አምደኞች አንዱ የሆነው ናትናኔል ፈለቀ እንዲሁም ጸደቀ ድጋፌ እና አዲስ አለም ደስታ ዛሬ በዋስ እንዲፈቱ ፍርድቤት ቢወስንም ፖሊስ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ይሰጠኝ በማለት ይግባኝ በመጠየቁ ለነገ ተቀጥሯል።