ድምጽ ካዲሳባ ጂቡቲ - ባሥር ሰዓት ኦክቶበር 05, 2016 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 አዲስ አበባ ላይ ዛሬ ተመርቆ የሙከራ አገልግሎት መስጠት በይፋ የጀመረው የኢትዮ-ጂቡቲ የባቡር መሥመር ከጂቡቲ አዲስ አበባ ለመድረስ ይወስድ የነበረውን ጊዜ ወደ አሥር ሰዓት ማውረዱ ተገልጿል፡