ካዲሳባ ጂቡቲ - ባሥር ሰዓት
Your browser doesn’t support HTML5
አዲስ አበባ ላይ ዛሬ ተመርቆ የሙከራ አገልግሎት መስጠት በይፋ የጀመረው የኢትዮ-ጂቡቲ የባቡር መሥመር ከጂቡቲ አዲስ አበባ ለመድረስ ይወስድ የነበረውን ጊዜ ወደ አሥር ሰዓት ማውረዱ ተገልጿል፡
Your browser doesn’t support HTML5