ድምጽ በኢሬቻ በዓል አከባበር በተከሰተው ጉዳት የሞቱ ዘምዶቻቸውን እየቀበሩ ነው ኦክቶበር 04, 2016 ሰሎሞን ክፍሌ Your browser doesn’t support HTML5 ከመላው የኦሮሞ ክልል የተሰባሰቡ የኦሮሞ ብሄረሰብ አባላት ባሳዛኝ ሁኔታ በተጠናቀቀው የእሁዱ ኢሬቻ በዓል ላይ ከተገኙ በኋላ፣ ወደየመጡበት ተመልሰዋል።