በኢሬቻ በዓል አከባበር በተከሰተው ጉዳት የሞቱ ዘምዶቻቸውን እየቀበሩ ነው

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

ከመላው የኦሮሞ ክልል የተሰባሰቡ የኦሮሞ ብሄረሰብ አባላት ባሳዛኝ ሁኔታ በተጠናቀቀው የእሁዱ ኢሬቻ በዓል ላይ ከተገኙ በኋላ፣ ወደየመጡበት ተመልሰዋል።