ድምጽ የበርካቶች ሕይወት በጠፋበት የኢሬቻ በዓል አከባበር ላይ በአካል ከነበሩ ጋዜጠኞች ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ ኦክቶበር 03, 2016 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 በቦታው ከነበሩ ጋዜጠኞች አንዱ "እኔ ብቻ ሆስፒታል ውስጥ ተጥለው በነበሩ ድንኳኖች ሰው እንዲለያቸው ተብለው የተቀመጡ ከ50 በላይ አስክሬኖች ቆጥሬያለሁ " ይላል።