በቁጫ ሰዎች እየታሠሩ መሆኑ ተገለፀ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት የቁጫ ሕዝቦች ያነሱትን በቋንቋና በባህል እንዲሁም የራዝ ገዝ አስተዳድር ጥያቄ ተከትሎ ሰዎች እየታሰሩ መሆኑን፤ አንድ በዋስ ከእስር የተፈቱ ግለሰብ ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ገለጹ።