የእስራኛ ቤተሰቦች ፤ ዘመዶቻቸውን ማግኘት እንዳልቻሉ ገለፁ

Your browser doesn’t support HTML5

በፌደራል ማረሚያ ቤቶች ስር በሚገኘው ቂልንጦ ማረሚያ ቤት በደረሰው የእሳት አደጋ ምን ያህል ሰው እንደተጎዳ በትክክል ማረጋገጥ አልተቻለም።