ድምጽ በተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶችና በአውሮፓ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሰላማዊ ሰልፍ ማካሄዳቸውን ቀጥለዋል ኦገስት 19, 2016 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 ኢትዮጵያ ውስጥ ይፈጸማል ያለቱን የሰብዓዊ መብቶች ረገጣ በመቃወም በተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶችና በአውሮፓ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሰላማዊ ሰልፍ ማካሄዳቸውን ቀጥለዋል።