ድምጽ የጎንደርና የደብረ ማርቆስ አድማዎች ኦገስት 16, 2016 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 በጎንደርና በደብረማርቆስ ከተሞች የሥራ ማቆም አድማ ተመትቷል፡፡ በከተሞቹ ዛሬ ንግዶችና የመንግሥትን ጨምሮ መሥሪያ ቤቶች ዝግ ሆነው መዋላቸውን የየአካባቢው ነዋሪዎችና የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ ገልፀዋል፡፡