የጎንደርና የደብረ ማርቆስ አድማዎች

Your browser doesn’t support HTML5

በጎንደርና በደብረማርቆስ ከተሞች የሥራ ማቆም አድማ ተመትቷል፡፡ በከተሞቹ ዛሬ ንግዶችና የመንግሥትን ጨምሮ መሥሪያ ቤቶች ዝግ ሆነው መዋላቸውን የየአካባቢው ነዋሪዎችና የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ ገልፀዋል፡፡