የዓለም መሪዎች የፈረንሳዩን ጥቃት እያወገዙ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
ፈረንሳይ ውስጥ ኒስ ከተማ ላይ የባስቲል ቀንን ያከብሩ በነበሩ ሰዎች ላይ በፍጥነት በተነዳ የጭነት መኪና በተፈጸመው ጥቃት 84 ሰዎች ተገድለዋል። በዓለም ዙርያ ያሉት መሪዎች ጥቃቱን የሚያወግዙ ድምፆች እያሰሙ ነው።
Your browser doesn’t support HTML5