በአፍሪካ በኤች አይ ቪ የሚያዙ ሕጻናት ቁጥር ቀንሷል፤ በአዋቂዎች ላይ ግን ቁጥሩ ለውጥ አላሳየም

Your browser doesn’t support HTML5

ህፃናትን ከቫይረሱ በመከላከል ዙሪያ በሰፊው በመሰራቱ እ.አ.አ በ2001 ዓ.ም ከተመዘገበው የሕፃናት የመያዝ ቁጥር 70 በመቶ ቀንሶ ታይቷል። በኤች አይ ቪ የተያዙ አዳዳዲስ አዋቂዎች ላይ በተደረገው ጥናት ግን በ2010 ዓ.ም ከተመዘገበው ቁጥር ጋር ሲተያይ ምንም አይነት ለውጥ አላሳየም። ለአምስት አመታት ቁጥሩ 1.9 ሚልየን ላይ ቆይቷል።