ብሄራዊ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናና ተፈታኞቹ
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ የዘንድሮው ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በመሰጠት ላይ ይገኛል። ስለፈተናው ሁኔታ በምዕራብ ሐረርጌ፣ በጅማ ፣ በሻሸመኔ እና በአዲስ አበባ ተፈታኞች ስለፈተናው አጭር አስተያየታቸውን አድርሰውናል።
Your browser doesn’t support HTML5