የጁባ ግጭት እንዲቆም ሳልቫኬር አዘዙ

Your browser doesn’t support HTML5

ደቡብ ሱዳንን በብዙ ሺዎች ሕዝብ ወዳለቀበት የእርስ በእርስ ብጥብጥ ተመለሳ እንዳትገባ ያሰጋውና ሰሞኑን ከ150 በላይ ሰው የተገደለበት ግጭት በፋጣኝ እንዲቆም ፕሬዝዳንት ሳልቫኬር ዐዋጅ አስነገሩ።