ከጥቁር አሜሪካዊያን የፖሊስ ግድያ ጋር የተያያዘው ውዝግብ

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

በሉዊዚያና እና ሚኒሶታ ክፍላተ ሀገር ሁለት ጥቁር አሜሪካውያን ወንዶች በፖሊሶች ጥይት የተገደሉበት እንዲሁም በቴክሳስ ዳላስ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ አምስት ፖሊሶች በጥይት የተገደሉባት ሳምንት ነው- በዩናይትድ ስቴትስ።