ከጥቁር አሜሪካዊያን የፖሊስ ግድያ ጋር የተያያዘው ውዝግብ
Your browser doesn’t support HTML5
በሉዊዚያና እና ሚኒሶታ ክፍላተ ሀገር ሁለት ጥቁር አሜሪካውያን ወንዶች በፖሊሶች ጥይት የተገደሉበት እንዲሁም በቴክሳስ ዳላስ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ አምስት ፖሊሶች በጥይት የተገደሉባት ሳምንት ነው- በዩናይትድ ስቴትስ።
Your browser doesn’t support HTML5