ድምጽ ለመላ አፍሪካውያን ዜጎች የሚያገለግል ፓስፖርት ለማውጣት እቅድ ተያዘ ጁላይ 11, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 የአፍሪካ ህብረት ፓን አፍሪካኒዝም የሚለውን አላማ ለማሳካት ከነደፋቸው እቅዶች አንዱ የሆነውን ለመላ አፍሪካውያን ዜጎች የሚያገለግል ፓስፖርት ለማውጣት ማቀዱን አስታውቋል።