የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ተቋም ከፍተኛ ኮሚሽን ፊሊፖ ግራንዲ የሰጡት መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከፍተኛ ኮሚሽን በዛሬው ዕለት ተከብሮ የዋለውን የዓለም የስደተኞች ቀን ምክንያት በማድረግ ባወጣው አዲስ ሪፖርት፤ ባለፈው ዓመት ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ ስዎች ብዛት ከምንጊዜውም የላቀ መኾኑን ገለፀ። ግጭትና የፖለቲካ አለመረጋጋት ለመፈናቀላቸው ዋና ምክንያት እንደሆን ሪፖርቱ ይዘረዝራል።