ድምጽ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር እየተወሰደ ያለው ወታደራዊ እርምጃ እንዲቆም ጥሪ አቀረበ ጁን 15, 2016 VOA Your browser doesn’t support HTML5 ሁለቱ ሀገሮች በአካባቢው መረጋጋትና ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን አብረው እንዲሠሩ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት አሳስቧል።