ድምጽ የዓለም መሪዎች የኦርላንዶውን ጅምላ ግድያ እያወገዙ ነው ጁን 13, 2016 ሰሎሞን ክፍሌ VOA Your browser doesn’t support HTML5 ለሰለባዎቹ ጸሎት እንዲካሄድ፥ ቤተሰቦችንም ማጽናናት እንደሚያስፈልግ ለዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንትነት በመወዳደር ላይ የሚገኙ እጩዎች አሳስበዋል።