ኦብነግ የኢትዮጵያን መንግሥት በጭፍጨፋ ከሰሰ

Your browser doesn’t support HTML5

ሶማሊያ ክልል ውስጥ የመንግሥት ወታደሮችና የክልሉ ልዩ ፖሊስ ጥቃት አድርሰው ሃምሣ አንድ ሰው ገድለዋል ሲል የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር ዛሬ ባወጣው መግለጫ ስሞታ አሰምቷል፡፡