ኦብነግ የኢትዮጵያን መንግሥት በጭፍጨፋ ከሰሰ
Your browser doesn’t support HTML5
ሶማሊያ ክልል ውስጥ የመንግሥት ወታደሮችና የክልሉ ልዩ ፖሊስ ጥቃት አድርሰው ሃምሣ አንድ ሰው ገድለዋል ሲል የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር ዛሬ ባወጣው መግለጫ ስሞታ አሰምቷል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5