“እልህ መጋባት አያስፈልግም” አቶ አሕመድሲራጅ ሚስባሕ

Your browser doesn’t support HTML5

እያወዛገበ በሚገኘው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ፈተና ጉዳይ በትምሕርት ሚኒስቴር የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሮክቶሬት ዳይሬክተር ተወካይና ከፍትኛ ባለሞያ አቶ አሕመድ ሲራጅ ሚስባሕን በትናንትናው ዕለት ክፍል አንድ ቃለምልልስ ማነጋገራችን ይታወሳል። ክፍል ሁለት ይቀጥላል።