የኬንያ የምርጫ ኮምሽንና የተቃዋሚ ጥያቄዎች

Your browser doesn’t support HTML5

“ብጥብጥና ቀውስ እንዲቀሰቀስ፥ አለያም ለገዛ ራስ አመቺ ሁኔታን ለመፍጠር ሲባል ከግጭት ቋፍ በሚያዳርሱ መንገዶችን አንገፋም፤ ነው ያሉት። እውነትና ፍትህ እንዲረጋገጥ እንሻለን። ለዚህም ነው የምርጫ ኮምሽኑ ሊቀመንበር ኃላፊነታቸውን በፍጥነት ለማስረከብ መዘጋጀት አለባቸው፤ የምንለው።” የተቃዋሚው መሪ Raila Odinga