​​ሮበርት ኬኔዲ በደቡብ አፍሪካ ያስተላለፉት የተስፋ መልዕክት ከግማሽ ምዕተ ዓመት በኋላም ማስተጋባቱን ቀጥሏል

Your browser doesn’t support HTML5

እ.አ.አ. በ 1966 ዓ.ም የኒውዮርክ ሴናተር የነበሩት ሮበርት ኬኔዲ (Robert F. Kennedy) በያኔዋ ዘረና ደቡብ አፍሪካ ታሪካዊ ጉብኝት አድርገው ያስተላለፉት የተስፋ መልዕክት እነሆ ከግማሽ ምዕተ ዓመት በኋላም ማስተጋባቱን ቀጥሏል። ​​ሮበርት ኬኔዲ በወቅቱ ያደረጉት ንግግር በሕይወታቸው ካደረጉአቸው ሁሉ የሚደነቅ ነው ሲሉ ምሁራን መስክረውላቸዋል።