ከ700 በላይ ፍልሰተኞች ሜዲትሬንያንን ለማቋረጥ ሲሞከሩ መስጠማቸው ተነገረ

Your browser doesn’t support HTML5

አየሩ የሞቀ፣ ባሕሩም ፀጥ ያለ ቢሆንም ከ700 በላይ ፍልሰተኞች ሜዲትሬንያንን ለማቋረጥ ሲሞከሩ መስጠማቸው ተነገረ። የኢጣልያው የወደብ ዘብ ጠባቂም በሽህዎች የሚቆጠሩትን ማዳኑ ታውቋል። በሕይወት የተረፉት እንደሚናገሩት ህገ-ወጥ አሻጋሪዎቹ ኢ-ሰብዓዊ አያያዝ ፈጽመውባቸዋል።