ድምጽ የደቡብ ኮሪያዋ ፕሬዝዳንት የኢትዮጵያ ጉብኝት ሜይ 27, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 በአዲስ አበባው የአፍሪቃ ሕብረት ለአህጉሪቱ መሪዎች ንግግር ያደረጉት ፕሬዝዳንት ፓክ-ኩኒዬ፣ ለኮርያ ነጻነትና ዲሞክራሲ ደማቸውን ያፈሰሱ ኢትዮጵያውያንም አመስግነዋል።