ጥሩነሽ ዲባባና ቀነኒሣ በቀለ፥ የማንቸስተር ታላቁ ሩጫ ውድድር ድል ተቀዳጅተዋል

Your browser doesn’t support HTML5

በረዥም ርቀት ውድድሮች የኦሊምፒክ ሻምፒዮናዎቹ ጥሩነሽ ዲባባና ቀነኒሣ በቀለ፥ የማንቸስተር ታላቁ ሩጫ ውድድር ድል ተቀዳጅተዋል።   በዘንድሮው የሪዮ ኦሊምፒክስ የሚሳተፉ የኢትዮጵያ አትሌቶች ስም ይፋ ተደርገ።   በእግር ኳስ በመላ አእሮፓ አምስት የዋንጫ ፍጻሜ ውድድሮች የተካሄዱ ሲሆን፥  ላ-ሊጋውን ባርሴሎና ዳኛውን ጭምር አሸንፎ ዋንጫ ወስዷል።