የኬንያን የምርጫ ኰሚሽን ለመቃወም ከተሰለፉ ሰዎች ቢያንስ 3 ተገድለዋል
Your browser doesn’t support HTML5
የኬንያን የምርጫ ኰሚሽን በመቃወም ባለፈው ሰኞ በ3 የአገሪቱ ከተሞች ሰልፍ ተካሂዶ፣ የአካባቢው መገናኛ ብዙኋን እንደዘገቡት፣ ቢያንስ 3 ከተቃዋሚው ጎራ የተሰለፉ ሰዎች ተገድለዋል።
Your browser doesn’t support HTML5