ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም የአለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይረክተር ለመሆን መወዳደር ጀምረዋል

Your browser doesn’t support HTML5

​“ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በአሁኑ ወቅት ያሉትንና ለወደፊት በጤና ጉዳይ ላዩ አደጋ የሚጥሉትን ችግሮች የመቋቋም ራእይና ተመክሮ ያላቸው ናቸው" ሲሉ የኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶክተር ከሰተ-ብርሀን አድማሱ አስገንዝበዋል።