ዶክተር አሸብር ወልደጊዮርጊስ ጋር
Your browser doesn’t support HTML5
የአፍሪካ ህብረት የሕግ አውጪ አካል የሆነው የፓን አፍሪካ ፓርላማ የሃገራቸውን ፓርላማ ወክለው መምጣት ያልቻሉትን ዶክተር አሸብር፥ የክብር ምክትል ፕሬዘዳንት ሲል ሰይሟቸዋል።
Your browser doesn’t support HTML5