ቤቶቻቸው እየፈረሱ መሆኑን ማይ ካድራ የሚኖሩ ተናገሩ
Your browser doesn’t support HTML5
በምዕራባዊ ትግራይ ዞን ማይ ካድራ ከተማ ላለፉት ሃያ ዓመታት ነዋሪ የሆኑ ሰዎች ቤቶቻቸው በአካባቢው ባለሥልጣናት እየፈረሱባቸው መሆናቸውን እየገለፁ ነው።
Your browser doesn’t support HTML5