በሶሪያ ጉዳይ የቪየናው ምክክር አልያዘም

Your browser doesn’t support HTML5

“በሶሪያ በሚታየው ሁኔታ አንዳችንም አረጋጊ ስሜት ጨርሶ ሊያድርብን አይችልም። እጅግ አዋኪ ነው። የተኩስአቁሙን ፈተና ላይ የጣለውና እየከፋ በመጣው የሰሞኑ ቀውስ ሁላችንንም በእጅጉ አሳስቦናል። ይሄን ሁሉ በወረቀት ላይ ከሰፈሩ ቃላት በላይ እውን ለማድረግ፤ ዛሬ ያረቀቅናቸውን በየደረጃው የሚከናወኑ ዕቅዶች ዳርማድረስ የሚያስችሉ ግልጽና በቁርጠኝነት የተመሉ ተጨባጭ እርምጃዎችን ይጠይቃል።” የዩናይትድ ስቴትሱ የውጭ ጉዳይሚንስትር ጆን ኬሪ።