የፎርት ማክመሪው የዱር እሳት እንደገና የመኖሪያ ካምፕ አቃጠለ

Your browser doesn’t support HTML5

በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያና ኤርትራዊያን ይሠሩበታል በሚባለው በካናዳ አልበርታ ግዛት ፎርት ማክመሪ ከተማ ከዐሥራ አምስት ቀናት በፊት የተነሳውን የዱር እሳት በቁጥጥር ስር የዋለ ቢምስልም በትናንትናው ዕለት አቅጣጫውን ወደ ሰሜቱ ክፍል አዙሮ 665 መኖሪያዎች ያሉት የአንድ የነዳጅ ማውጫ ድርጅት አዲስ የመኖሪያ ካምፕ አቃጠለ።