እንካ ሰላንቲያ - የደቡብ አፍሪካና የአሜሪካ ዲፕሎማሲ

Your browser doesn’t support HTML5

“ዩናይትድ ስቴትስ በዲሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጠውን የደቡብ አፍሪቃ መንግሥት ለማጣጣል ሙከራ ታደርጋለች” ሲሉ፣ የገዢው ፓርቲ ቃል አቀባይ ዚዚ ኮድዋስ ክስ አሰምተዋል። የመንግሥታቱ ቃል አቀባዮች አስተባብለዋል።