ዝነኛው ኢትዮጵያዊ የረዥም ርቀት ሩጫ አሰልጣኝ ዶክተር ወልደመስቀል ኮስትሬ አረፉ

Your browser doesn’t support HTML5

ዋና አሰልጣኝ ወልደመስቀል ኮስትሬ ለከፍተኛ ስኬት ካበቋቸው አትሌቶች መካከል ኃይሌ ገብረሥላሴ፥ ቀነኒሳ በቀለ፥ ጥሩነሽ ዲባባና ደራርቱ ቱሉ ይጠቀሳሉ። ዓለምአቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር IAAF ወዲያውኑ ባወጣው መግለጫ፥ ”ለረዥም ጊዜ ታመው የቆዩትን አሰልጣኝ በማጣታችን ጥልቅ ሃዘን ይሰማናል። ለቤተሰቦቻቸውና በጠቅላላው ለአትሌቶቹ መጽናናቱን እንመኛለን” ብሏል።