መንገዶች ለምን በጎርፍ ይሰነጠቃሉ?ለምንስ ይዘጋጋሉ?

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ የተለያዩ ከፍሎች እየዘነበ ያለው ዝናብ በመሠረት ልማት ላይም አደጋ እያደረሰ መኾኑ እየተነገረ ነው። ዝናብ ሲዘንብ ለምን መንገዶች በጎርፍ ይዘጋጋሉ? ለምንስ ይሰነጠቃሉ? መንገዶቹ ሲሠሩ ለምን አስቀደሞ የጎርፉ ሁኔታ ከግምት ውስጥ አይገባም? ለኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሳምሶን ወንድሙ የቀረበላቸው ጥያቄ ነው። ጽዮን ግርማ አቶ ሳምሶን ለእነዚህ ጥያቄዎች መልስ እንዲሰጡ ጠይቃቸዋለች።